Sunday, July 7, 2013

ሰማያዊ ፓርቲ የአሰልጣኞች ሥልጠና ሰጠ

የሰማያዊ ፓርቲ አደረጃጀት ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ከሰኔ 28 2005 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ስድስት ሳምንታት የሚቆይ የአሰልጣኞች ስልጠና በአዲስ አበባ አዲስ ቪው ሆቴል በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

ሥልጠናው ከተለያዩ የፓርቲው አካላት የተውጣጡ ከፍተኛ አመራሮች የሚያሳትፍ ሲሆን ዓላማውም ሰማያዊ ፓርቲ ዘመናዊና ስኬታማ እንዲሆን የሚያስችል ክህሎትን ለማዳበር የሚረዳ ነው፡፡

No comments:

Post a Comment