Monday, July 8, 2013

22 ETHIOPIAN TROOPS DEFECT TO ERITREA TO JOIN TPDM

African news: July 7, 2013  — A total of 22 Ethiopian soldiers defected to neighboring Eritrea to join the popular Tigray Peoples Democratic Movement, sources have disclosed.

The soldiers, who range from low to mid level military ranks, left in protest over the regime’s severe oppression, corruption and extrajudicial killings of civilians.

Over the years, the number of Ethiopian troops defecting to Eritrea has increased exponentially. Senior officials even held discussions in Mekele in mid-June to tackle this growing problem.

Addis Ababa has seen a spike in rebel actively in 2013. Several rebel groups, including the ONLF, TPDM and EPPF have stepped up military actions against the ruling party.

Names of those who defected to Eritrea:

1.  ሓለቓ ዓሰርተ ሽታየ ኩንደራ ምስክር ካብ ብሄረ ኣማሓራ ምዕራብ ጎጃም ወረዳ ቡሬ  ቀበሌ ፎነተ ሰላም፣

2.  ምኽትል ሓለቓ ዓሰርተ ሻምበል ስይፈ በቀለ ካብ ብሄረ ኦሮሞ ምዕራብ ሽዋ ወረዳ ሎሜ፤ ቀበሌ ጠዴ፣

3.  መሓመድ ዳውድ ኢብራሂም ካብ ብሄረ ዓፋር ወረዳ በራሕለ ቀበሌ ዒላዓት፣

4.  ምትኩ ኣስፋ ኣበባው ካብ ብሄረ ኦሮሞ ዞባ ቀለም ወለጋ ወረዳ ተጆ፤ ቀበሌ ተጆ፣

5.  ሓለቓ ዓሰርተ ከበበው ንጉሴ ወልዴ ካብ ብሄረ ኣሮሞ ዞባ ምብራቅ ሃረርጌ፤ ወረዳ ገመችስ፤ ቀበሌ ሰገርያ፣

6.  ምኽትል ሓለቓ ዓሰርተ እንግዳ ኣኮ ምሻለ ካብ ብሄረ ቤንሻንጉል ፤ ዞባ መትከል፤ ወረዳ ደባጤ፤ ቀበሌ ፓርዛይት፣

7.  ኣማኑኤል ካሕሳይ ክፍለ ካብ ብሄረ ትግራይ ዞባ ሴ/ምዕራብ ወረዳ መደባይ ዛና ክተማ ሰለኽለኻ ቀበሌ  ፍረ-ሰላም፣

8.  ሓለቃ ዓሰርተ ካልኣዩ ኣሰፋ ገሰሰ ካብ ብሄረ ትግራይ ዞባ ደቡባዊ ምብራቅ ትግራይ ወረዳ ሳምረ ጣብያ ህንፃ፣
9.  ምኽትል ሓለቓ ዓሰርተ ኣዲሱ እንድርያስ ገልገለው ካብ ብሄረ ኦሮሞ  ዞባ ነገለ ቦሮና ወረዳ ሊበን፤ ቀበሌ 02፣

10.         ሓለቃ ዓሰርተ ደረጀ ወርቁ ጌትነት ካብ ደቡብ ህዝቦች ኢትዮጵያ፤ ዞባ ወላይታ ሰዶ፤ ወረዳ ዳሞት ጋሊ፤ ቀበሌ ቆቴ ወገራ፣

11.         ታጠቅ ታሪኩ ኣስጨናቂ ካብ ብሄረ ኣሮሞ ስሜን ሽዋ፤ ወረዳ መሃል ሜዳ፣ ቀበሌ ገይጣልት፣

12.  ኑሩልኝ መላኩ ገብሬ ደቡብ ህዝቦች ኢትዮጵያ፤ ወረዳ ዲላ፤ ቀበሌ ኣማሮ፣

13.         ኣደም እድሪስ መሓመድ ካብ  ብሄረ ኦሮሞ ከምሴ፤ ወረዳ ባቲ፤ ቀበሌ 03፣

14.         ብርሃነ ደረጀ ጋሻው ካብ ብሄረ ኦሮሞ ዞባ ለቀምት፤ ወረዳ ለቀምቲ፤ ቀበሌ 03፣

15.         ሓለቓ ዓሰርተ ኢብራሂም መሓመድ ኣልየ ካብ ብሄረ ኦሮሞ፤ ዞባ ምብራቕ ሃረርጌ፤ ወረዳ ጡሎ፤ ቀበሌ ገንዳ-ኣመድ ኣህመድ፣

16.         ኢብራሂም ኣህመድ መሓመድ፤ ኦሮሞ ዞባ ምብራቕ ሃረርጌ፤ ወረዳ ጨለቆ፤ ቀበሌ ቁልቢ፣

17.         ምኽልትል ሓለቓ ዓሰርተ፤ መሓመድ ዓብዱራሕማን መሓመድ ካብ ኦሮሞ ዞባ ምዕራብ ሃረርጌ፤ ወረዳ ማሰላ፤ ቀበሌ ገብስ፣

18.         መሓመድ ወርዲ ሻም ካብ ብሄረ ኦሮሞ ዞባ ምብራቕ ሃረርጌ፤ ወረዳ ደደር፤ ቀበሌ ጨካ ኣውበሬ፣

19.         ሓለቓ ዓሰርተ ያለውለት ምንዋጋው ደመቀ ካብ ብሄረ ኣማሓራ ዞባ ባህርዳር፤ ወረዳ ስምንት፤ ቀበሌ 17፣

20.         ደበላ ኣጋ ኣዱላ ካብ ብሄረ ኦሮሞ፤ ዞባ ምብራቕ ወለጋ፤ ወረዳ ሃሮሊሞ፤ ቀበሌ ኦዳጉድና፣

21.         መሓመድ ዑስማን ካብ ፍሉይ ምምሕዳር ድሬዳዋ፤ ቀበሌ 05፤ ኣባል ናይሮምሳ ፣

22.         ሓለቓ ሓምሳ ሲሳይ ደረሰ ለታ ካብ ብሄረ ኦሮሞ፤ ዞባ ምብራቕ ወለጋ፤ ወረዳ ሁሮ ጉድሩ፤ ቀበሌ ኣቤበቀል፤ ኮይኖም ኣብቲ ስርዓት ዘሎ ኣፈላላይን ዘይቅኑዕ ምሕደራን ስርዓት ወያነ ተቛይሞም  ኣብ’ዚ ሰሙን እዚ  ናብ ዴምህት ተፀምቢሮም፣

Source: Durame




1 comment:

  1. በጦርነት ለውጥ የሚመጣ ቢሆን ኖሮ ኢትዬጵያ ውስጥ የተካሄደው ጦርነት እኛን ኢትዬጵያውያኑን ብቻ ሳይሆን ብዙ ሃገራትን በታደገ ነበር። ድሞክራሲ ጠመንጃ ለመተኮስ ቃታ መሳብ በሚችሉ እና በሚወዱ ሃይሎች ሳይሆን ጭንቅላታቸው ፍትህን እና ርትእን በተሞላ እነ እርሱንም ሊፈጽሙ በቆረጡ ሰወች ብቻ የሚከወን የሰላም ካህናት የሚያስፈልጉት ስራ ነው። ታግለን መጣን የሚሉን ሰዎች እና በትግሉ ወቅት የነበራቸው አላማ ከአፈጻጸማቸው ጋር አልዛመድ ያለው ጠመንጃ ስላልያዙ ሳይሆን ቅንነትን እና የህዝብን ጥቅም አስቀድሞ ማየት የሚያስከፍለውን ቁርጠኝነት ቀድሞውንም ስላልነበራቸው ነው። አሁን ኢትዮጵያ ባለችበት ሁኔታ የጦር ነጋሪት ማስጎሰም ደግሞ እች ትንሽ በትንሽ እየታየች ያለችውን እድገት እና ሰላም ለማደናቀፍ እና ለግብጽ ህልም አውን መሆን እና የዘመናት ተንኮልዋ ቀጣይነት እነዲኖረው ከማገልገል ያለፈ አይደለም። ምናልባት የጦርነቱ መሪዎች እና አቀናባሪዎች ከኢትዮጵያ ጠላቶች ከሚበረከትላቸው ችሮታ ተንደላቀው ይኖሩ ይሆናል። በሀገር ስም የሚቀሰቀሱ ሚስኪኖች ግን አሁንም የጦርነት እሳት ውስጥ ተማግደው ወንድሞቻቸውን እየገደሉ እንዲሞቱ የተፈረደባቸው ናቸው። ከዚህ ሁሉ ግን እገዚአብሄር ኢትዮጵያን ይታደግ። ከስልጣን ጥመኝነት ይልቅ የህዝብ ሰላም እና ልማት የሚናፍቁ መሪዎች እና ፖለቲከኞች አንዱ ለሌላው ጆሮ የሚሰጡ እና ልዩነቶቻቸውን በድርድር የሚፈቱናቸው እና በስልጣን ላይ ያለውም መንግስት ልዩነቶችን የሚያከብር እና ሀገራችንን ከጥፋት የሚታደግ ልብ ያላቸው መሪዎች አንዲኖሩት ሊመከር ይገባል። ማን አለብኝነት ለደርግም እንዳልበጀ የሩቅ ዘመን ትውስታ ስላልሆነ አገራችሁን ሰላሙዋን እና ልማቱዋን የምትናፍቁ ከሆነ ከግለሰባዊም ሆነ ድረጅታዊ ክብራቸሁ ይልቅ ህዝብን አስባችሁ ሳይቃጠል በቅጠል በሉ።

    ReplyDelete