Thursday, October 10, 2013

ለመሆኑ እኛ ዐማሮች ምን እስከምንሆን እየጠበቅን ይሆን? – ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት!!!



ዘረኛው የትግሬ ወያኔ ቡድን በዐማራው ላይ እያደረሰ ያለው ጥቃት በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ታይቶ የማያውቅ በመሆኑ ማነፃፀሪያ ሊገኝለት የሚችል አልሆነም። በአስከፊነቱ ዓለም ያወገዘው የደቡብ አፍሪቃ የአፓርታይድ አገዛዝ እንኳን ጥቁሮችን «አገራችሁ አይደለምና ደቡብ አፍሪቃን ለቅቃችሁ ውጡ» አላለም። ሥርዓተ ትምህርቱንም ለነጮች-ጠቀም አድርጎ ይዘርጋ እንጂ፣ የጥቁሮችን የመማር ዕድል ፈጽሞ አልከለከለም ነበር። አገር የለሾቹ ፍልስጤሞች እንኳን በሚኖሩበት በየትኛውም የዓለም ክፍል የመማር ዕድል አልተነፈጋቸውም፤ በራሷ በእስራኤል ጭምር። ወያኔ በዐማራው ላይ እየፈጸመ ያለው ግፍ ግን ጥቁሮች በደቡብ አፍሪካ የአፓርታይድ አገዛዝ ፣ ፍልስጤሞች በእስራኤል መንግሥት ፣ አይሁዶች በናዚ ጀርመን ፣ ኢትዮጵያውያን በፋሽስት ኢጣሊያ ከተፈጸመባቸው ግፍ በመጠንም ሆነ በዓይነት እጅግ የከፋ እና የሚዘገንን ነው።  

ሙሉ ፅሁፉን የቀረበውን ሊንክ በመጫን ያንብቡ። http://www.zehabesha.com/amharic/archives/8188

No comments:

Post a Comment