Tuesday, December 24, 2013

“ሕወሓት ከመለስ ሞት በኋላ እየተዳከመ ያለ ድርጅት ነው” (ወ/ሮ አረጋሽ አዳነ – የቀድሞ ህወሃት ታጋይ እና አመራር የነበሩ)

“ኢህአዴግ ለዘለዓለም መግዛት አለብኝ የሚል ድርጅት ነው”



ወ/ሮ አረጋሽ አዳነ ከህወሓት ጋር 17 ዓመታት በትግል ያሣለፉ እና ከፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች መካከል አንዷ ነበሩ፡፡ በ1993 ዓ.ም ከፓርቲው ከተሰናበቱ አባላት አንደ ናቸው፡፡ በአሁኑ ወቅት የ“አረና” ፓርቲ አባል የሆኑት ወ/ሮ አረጋሽ በአጠቃላይ ጉዳዮች ዙሪያ ከ“ሎሚ” አዘጋጅ ቶማስ አያሌው ጋ  ያደረጉትን ክፍል አንድ ቆይታ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ፡-


No comments:

Post a Comment