Wednesday, February 26, 2014

ሰንደቅ ጋዜጣ በዛሬው እትም… (ሙሉውን ጋዜጣ ያንብቡ)

ሰንደቅ ጋዜጣ በዛሬው እትም ከዚህ በታች ያሉትን ዜናዎችና በርካታ ጉዳዮችን ለህትመት አብቅቷል።


  • የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን አንድነት ፓርቲ ያቀረበውን ቅሬታ ሳይቀበለው ቀረ
  • የአረና ስራ አስፈፃሚ ታራሚዎችን ልጠይቅ በማለታቸው ታሰርኩኝ አሉ
  • “ከባዶ ጭንቅላት ባዶ እግር ይሻላል”
  • “[አቶ አለምነው] በይፋ ለተናገረው ነገር ይቅርታ የማይጠይቅ ከሆነ እንከሰዋለን”
  • ጀነራል አል ሲሲን ወደ ሲቪል አስተዳደር ለመቀየር የተመዘዙ የመጫወቻ ካርዶች
  • ኢትዮ ቴሌኮም የዲያል አፕ ኢንተርኔት አገልግሎትን አቆመ
  • ከደቡብ ሱዳን ድርድር ጀርባ ያሉ የኢትዮጵያ ጥቅሞች

እና ሌሎችም…

ሙሉውን ጋዜጣ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ) Sendek442

No comments:

Post a Comment