Tuesday, August 19, 2014

የሕዝብን የነፃነት ትግል ማስቆም ፈጽሞ አይቻልም (ሸንጎ)

ነኅሴ 10 ቀን 2006 

የአንድነት ፓርቲና የመኢአድ አመራሮችና አባላት ድርጅቶቻቸውን ለማዋሃድና የሚያደርጉትን ሰላማዊ የነፃነት ትግል ወደ ከፍተኛ ደረጃ ለማሸጋገር እንቅስቃሴ ከጀመሩ በርካታ ወራት እንዳስቆጠሩ የሚታወቅ ነው። የሀገሪቱ አፋኝ ህግ በሚፈቅደው መሠረት በጥሞና ደረጃ በደረጃ ተንቀሳቅሰው የውህደቱን ሂደት ለማጠናቀቅ የሚያስችለውን የጋራ ጉባኤ ለማካሄድ ጥቂት ቀናት ብቻ ሲቀር የህወሓት/ኢህአዴግ መሣሪያ የሆነው “የምርጫ ቦርድ” ሰበብ በመፍጠር የታቀደው የውህደት ጉባኤ እንዳይካሄድ አድርጓል። ይህን እጅግ አሳፋሪና ተራ አፍራሽ ተግባር ሸንጎ አጥብቆ ያወግዛል።

[ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]———

No comments:

Post a Comment