Wednesday, March 26, 2014

ነገረ ኢትዮጵያ ቁጥር – 5 ቁልፍ አገራዊና ወቅታዊ ጉዳዮችን ይዛ እነሆ በPDF ያንብቧት

Click here for PDF

- መዝሙረ ኢህአዴግ! (በላይ ማናዬ)

- የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር የሆኑት ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት ከአሜሪካ መንግስት ስቴት ዲፓርትመንት በተደረገላቸው ግብዣ ወደ አሜሪካ ያመራሉ፡፡ በጉዞው ዓላማና በተለያዩ የአገራችን ፖለቲካዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከጋዜጠኛ ጌታቸው ሺፈራው ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡

-  ኢትዮጵያና የዩክሬኑ ግጥምጥሞሽ

- ባለ ቀለሙን አብዮት ማን ይመራዋል? (በጌታቸው ሺፈራው)

- አዲስ ጠብመንጃ በምንሽር፤
አገዳደሉ ሆድ የሚያሽር፡፡
(በዝክረ ታሪክ አምድ፡- አቶ ታዲዎስ ታንቱ)

- “የሚሊዮኖች ድምጽ ለመሬት ባለቤትነት ዘመቻ” (ግርማ ሞገስ)

- ኑሮ ሆነብን እሮሮ (ጋሻው መርሻ)

- የኢትዮጵያ ፖለቲካና የሴቶች ተሳትፎ (ኤልሳቤት ወሰኔ)

- ሰላማዊ ትግሉ መሪዎቹን ይሻል (ታምራት ታረቀኝ)

- ኢትዮጵያዊነት ለእኔ! (አፈወርቅ በደዊ)

- እንዲሁም የሰማያዊ ፓርቲ ፕሮግራሞች የሚተዋወቁበት ገጽ አለልዎት

Click here for PDF

No comments:

Post a Comment